የ«ኤስ ፔ ዴ» እጩ ተወዳዳሪ
ረቡዕ፣ ጥር 17 2009ማስታወቂያ
በሳቸው ፈንታ ፓርቲውን ለድል የማብቃት እድላቸው የተሻለ ነው ያሏቸውን ጓዳቸውን እና የቀድሞው የአውሮጳ ምክር ቤት ፕሬዚደንት ማርቲን ሹልስ የ«ኤስ ፔ ዴ» እጩ ተወዳዳሪ ሆነው እንዲቀርቡ ሀሳብ አቅርበዋል። ጋብርየል የእጩ ተወዳዳሪውን ጥያቄ መልስ በሳምንቱ መጨረሻ ይካሄዳል በተባለ የፓርቲያቸው ስብሰባ ላይ ይፋ ያደርጉታል ተብሎ እየተጠበቀ ሳለ፣ ትናንት ድንገት ብዙዎች ከጠበቁት ለየት ያለ ውሳኔ መድረሳቸውን ማሳወቃቸው የፓርቲ ጓዶቻቸውን እና አባላትን ብቻ ሳይሆን በሃገሪቱ ብዙዎችን አስገርመዋል።
ይልማ ኃይለሚካኤል
አርያም ተክሌ
አዜብ ታደሰ