1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ኤች.አይ.ቪ/ኤድስ በደቡብ አፍሪቃ

ረቡዕ፣ ጳጉሜን 2 2008

ከ 7 ሚሊዮን በላይ ዜጎችዋ ከኤች.አይ.ቪ ጋር የሚኖሩባት ደቡብ አፍሪቃ አዲስ ኮንዶም በነፃ ማሰራጨት ጀመረች።

Blutabnahme für HIV-Test in Südafrika
ምስል picture alliance/dpa/J. Hrusa

[No title]

This browser does not support the audio element.

አገሪቱ ቫይረሱ በደማቸው ውስጥ የሚገኝባቸው ዜጎች በሙሉ ከዚህ ወር ጀምሮ የእድሜ ማራዘሚያ መድሐኒት እንዲጠቀሙ አሳስባለች። በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የኤድስ መከላከያ ፅ/ቤት መረጃ አማካኝነት 180 000 ሰዎች ባለፈው የጎርጎሮሳውያኑ 2015 ዓ.ም. በኤች.አይ.ቪ እና ኤድስ ምክንያት ለሞት ተዳርገዋል። የደቡብ አፍሪቃው ፕሬዝዳንት ጃኮብ ዙማ መንግስታቸው በሽታውን ለመከላከል ቆርጦ መነሳቱን ለአገራቸው ምክር ቤት ተናግረዋል። የደቡብ አፍሪቃ ምክትል ፕሬዝዳንት የጤና ጉዳዮች አማካሪ ግን ዜጎች የግብረ-ስጋ ግንኙነት ሲፈፅሙ ጥንቃቄ እንዲያደርጉ አሳስበዋል።
መላኩ አየለ
እሸቴ በቀለ
ነጋሽ መሐመድ
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW