እማባና ሳቅ
ሐሙስ፣ ጥቅምት 29 2005ማስታወቂያ
ባለፈው ዝግጅታችን ቶሩቤዎች ወደ ኪምቤቤ ከብት ዘራፊዎች ግዛት ዘልቀው በርካታ ሠላማዊ ዜጎችንና ዓለም አቀፍ ርዳታ ላጋሾችን መግደላቸውን ሰምተናል፡፡ ክስተቱ በዓለም አቀፍ ደረጃ ቁጣን አስነስቷል፡፡ በሌላ አቅጣጫ ፕሬዚዳንት ማቶንጌ ቶሩቤዎችን በማስታጠቃቸው ለቀጣይ ምርጫ የተመቻቸላቸው ይመስላል፡፡ ግን በርግጥ ምርጫውን ያሸንፉ ይሆን? ጅምላ ጭፍጨፋውን ለማስቆም የዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ምን ማድረግ ችላል? እናስ ላዊ ከሞላ ጎደል ተጠያቂ የሆነበት ጉዳይ ይዞ መኖር ይቻለዋል? መልሱን ለማግኘት የዛሬውን “እምባና ሳቅ” የተሰኘውን ጭውውት ክፍል ይከታተሉ፡፡ የምንጀምረው ላዊ አባባ ዋሊያኒን ለመጎብኘት በራቸው ላይ ቆሞ ነው፡፡
ኬሪስፒን ማኪዴዎ
አዜብ ታደሰ