1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል
ፖለቲካየመካከለኛው ምሥራቅ

«በእሳት መካከል ነው ያለነው» ዜናነህ መኮንን

እሑድ፣ ሚያዝያ 6 2016

እስራኤል ከኢራን ለደረሰባት መጠነ ሰፊ የአየር ጥቃት ምን አይነት የአጸፋ ርምጃ እንደምትወስድ ለጊዜው የታወቀ ነገር የለም። «በእሳት መካከል ነው ያለነው» ሲል እየሩሳሌም የሚገኘው የመካከላኛው ምስራቅ የ DW ዘጋቢ ዜናነህ መኮንን ያለፉትን ሁለት ቀናት ይገልፃል።

ቴላ ቪቭ  የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ስብሰባ ላይ
ከኢራን የአየር ጥቃት በኋላ የእስራኤል እና ዩናይትድ ስቴትስ ወታደራዊ ምክር ቤት አስቸኳይ ስብሰባ ተቀምጠዋል። ምስል Israeli Prime Minister Office/AFP

ኢራን በእስራኤል ላይ ጥቃት ከዘሰዘረች በኋላ የዓለም አቀፋ አስተያየት

This browser does not support the audio element.

እስራኤል ከኢራን ለደረሰባት መጠነ ሰፊ የአየር ጥቃት ምን አይነት የአጸፋ ርምጃ እንደምትወስድ ለጊዜው የታወቀ ነገር የለም። ይሁንና ኢራን በበኩሏ እስራኤል ለደረሰባት ጥቃት የአጸፋ ርምጃ የምትወስድ ከሆነ የከፋ ርምጃ ልትወስድ እንደምትችል አስጠንቅቃለች።እስራኤል ለጋዛ ዕርዳታ እንዳይደርስ መከልከሏን እንድታቆም ዓለም አቀፉ ፍርድ ቤት አዘዘ

ይህም ህዝቡን ስጋት ላይ ጥሏል።  እስራኤል 99 በመቶ የተሰነዘረባትን ጥቃት ማክሸፍ ብትችልም ህዝቧ ከፍተኛ ድካም እና ጭንቀት ላይ ይገኛል። የእስራኤል ህዝብ አዳር ምን እንደሚመስል፤  እየሩሳሌም የሚገኘው የመካከላኛው ምስራቅ ዘጋቢያችን ዜናነህ መኮንን ሲገልፅ  «በእሳት መካከል ነው ያለነው» ሲል ነው። ስለ ደረሰው ጉዳት እና የዓለም አቀፉ ማህበረሰብ አስተያየት ተከታዩን ብሎናል። 
ዜናነህ መኮንን

ልደት አበበ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW