«እኛም ኦሮሞዎች ነን» በብሪታኒያ የኢትዮጵያውያን ግብረ-ሃይል19 ታኅሣሥ 2008ማክሰኞ፣ ታኅሣሥ 19 2008በታላቋ ብሪታኒያ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን «እኛም ኦሮሞዎች ነን» በሚል በጠቅላይ ሚኒስትር ዴቪድ ካሜሮን ፊት ለፊት የተቃውሞ ሰልፍ አካሂደዋል።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል Oromia Media Networkማስታወቂያ[No title]This browser does not support the audio element. አዲስ አበባ ከተማን ከአጎራባች የኦሮሚያ ልዩ ዞን ጋር ለማቀናጀት የቀረበውን ዕቅድ በተቀሰቀሰው ተቃውሞ የኢትዮጵያ መንግስትን እርምጃ ያወገዙት የተቃውሞ ሰልፈኞች የብሪታኒያ መንግስት በኢትዮጵያ መንሥት ላይ ጫና እንዲያሳድር በመጠየቅ ላይ ናቸው። ድልነሳ ጌታነህ እሸቴ በቀለ ሸዋዬ ለገሰ