1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ኦባማ እና አዲስ የሰጧቸው ሹመቶች

ዓርብ፣ ሚያዝያ 21 2003

የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ባራክ ኦባማ በአሜሪካ የመከላከያ መስሪያ ቤቶችና የስለላ ተቋም ላይ አዳዲስ ሃላፊዎችን ሾመዋል-ትላንት።

ምስል AP

አሁን የመከላከያ ሚኒስትር የሆኑት ሮበርት ጌትስ በማዕከላዊ የስለላ ተቋም ሲ አይ ኤ ሃላፊ በሆኑት ሊሎን ፔኔታ ይተካሉ። ጄነራል ዴቪድ ፓትሪያስ ደግሞ የስለላውን መስሪያ ቤት እንዲመሩ ተሹመዋል። የትላንቱ ሹመት ለአፍጋኒስታንም አዲስ ሃላፊ አስገኝቷል። ይህ የሹመት ውሳኔ በፕሬዝዳንት ባራክ ኦባማ አጠቃላይ የደህንነትና የመከላከያ ፖሊሲ ላይ ከፍተኛ ሚና ይኖረዋል ተብሏል። አበበ ፈለቀ ከዋሽንግተን ዲሲ ዘገባ አለው።

አበበ ፈለቀ

መሳይ መኮንን

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW