1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

"ከህወሓት ጋር ተደራደሩ ማለት ስህተት ነው" ዶክተር ቢቂላ ሁሪሳ

ሰኞ፣ መስከረም 10 2014

የኢትዮጵያ መንግሥትን ጨምሮ በትግራይ ውጊያ በሚሳተፉ ኃይሎች ላይ አሜሪካ ማዕቀብ ለመጣል የሚያስችል መመሪያ ማጽደቋን "ታሪካዊ ስህተት" ሲሉ የብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራር እና በጠቅላይ ሚኒስቴር ጽህፈት ቤት የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ዶክተር ቢቂላ ሁሪሳ ተቹ።  

Karte Sodo Ethiopia ENG

"ከህወሓት ጋር ቁጭ ብላችሁ ተደራደሩ ማለት ስህተት ነው" ዶክተር ቢቂላ ሁሪሳ

This browser does not support the audio element.

የኢትዮጵያ መንግሥትን ጨምሮ በትግራይ ውጊያ በሚሳተፉ ኃይሎች ላይ አሜሪካ ማዕቀብ ለመጣል የሚያስችል መመሪያ ማጽደቋን "ታሪካዊ ስህተት" ሲሉ የብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራር እና በጠቅላይ ሚኒስቴር ጽህፈት ቤት የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ዶክተር ቢቂላ ሁሪሳ ተቹ።  

አሜሪካ የኢትዮጵያን ቀውስ ለመፍታት በምታደርገው ጥረት "ትክክለኛ አቅጣጫ እየተከተለች ነው ብለን አናምንም" ያሉት ዶክተር ቢቂላ ህወሓት እና የኢትዮጵያ መንግሥትን ዕኩል ማየት ተገቢ አይደለም ብለዋል።  "አሸባሪነት፣ አክራሪነት እና ጥፋተኝነት እንዲወገድ የሚያደርግ እገዛ ማድረግ እንጂ እጅን አስረዝሞ ባልተገባ ሁኔታ ጣልቃ ለመግባት መሞከር ተገቢ አይደለም" ሲሉ ተናግረዋል።

ስዩም ጌቱ

እሸቴ በቀለ

ማንተጋፍቶት ስለሺ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW