1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ከምርጫ በፊት አገር መቅደም እንዳለበት ሁለት የፖለቲካ ፓርቲ ድርጅቶች አስታወቁ

ዓርብ፣ ግንቦት 7 2012

ከምርጫ በፊት አገር መቅደም እንዳለበት ሁለት የፖለቲካ ፓርቲ ድርጅቶች አስታወቁ፣ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ኃላፊነት ያለው የዲሞክራሲ ተቋም መሆኑንም ተናግረዋል፡፡የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን)“የህገ መንግስት  ትርጉም ያስፈልጋል” የሚለው ብቻውን በቂ አይደለም ብለዋል፡፡

Äthiopien | Frankfurt | The National Movement of Amhara
ምስል DW/E. Fekade

ከምርጫ በፊት አገር መቅደም እንዳለበት ሁለት የፖለቲካ ፓርቲ ድርጅቶች አስታወቁ

This browser does not support the audio element.

ከምርጫ በፊት አገር መቅደም እንዳለበት ሁለት የፖለቲካ ፓርቲ ድርጅቶች አስታወቁ፣ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ኃላፊነት ያለው የዲሞክራሲ ተቋም መሆኑንም ተናግረዋል፡፡የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን)“የህገ መንግስት  ትርጉም ያስፈልጋል” የሚለው ብቻውን በቂ አይደለም ብለዋል፡፡ የፖለቲካ መፍትሔም አስፈላጊ ው ብሏል።
አለምነው መኮንን
ታምራት ዲንሳ
አዜብ ታደሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW