1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ከሳውዲ የሚመለሱ ኢትዮጵያውያን

ረቡዕ፣ ሚያዝያ 18 2009

በሳውዲ ዐረቢያ  ካለ ሕጋዊ የመኖሪያ ፈቃድ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን  የሀገሪቱ መንግሥት ሕገ ወጥ ላላቸው የውጭ ዜጎች ሀገሩን ለቀው እንዲወጡ  ያስቀመጠው የ90 ቀነ ገደብ ሳያልፍ ወደ ትውልድ ሀገራቸው እንዲመለሱ የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚንስቴር  አሳሳበ።

Saudi Arabien Arbeiter kehren nach Äthiopien zurück
ምስል DW/S. Shiberu

Ber. AA(Äth. Regierung & Saudi Rückkehrer) - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

ሚንስቴሩ እንዳለው፣  ዜጎች መንገላታት ሳይደርስባቸው ወደ ሀገር እንዲመለሱ ቤተሰብ፣ ክልሎች እና ሌሎች የሚመለከታቸው አካላት ሁሉ የበኩላቸውን ማድረግ ይጠበቅባቸዋል።

ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር  

አርያም ተክሌ

ነጋሽ መሀመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW