1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ከስደተኞች ጋር የተጋጩት የመቂዶንያ ፖሊሶች

ሰኞ፣ ሚያዝያ 3 2008

በመቄዶንያ በኩል ወደ ምዕራብ አዉሮጳ ለመግባት ጥረት ያደረጉ ስደተኞች ከፖሊስ ጋር መጋጨታቸዉ ተሰምቷል።

Idomeni Griechenland Flüchtlinge Zusammenstöße Polizei Grenze
ምስል Reuters/A.Avramidis

[No title]

This browser does not support the audio element.

ትናንት የመቄዶንያ የድንበር ጠባቂ ፖሊሶች ድንበር ላይ ኬላና አጥር አፍርሰዉ ከግሪክ ወደ ምዕራብ አዉሮጳ ለመግባት ሙከራ ባደረጉት ስደተኞች ላይ አስለቃሽ ጢስ ተኩሰዉ ወደኋላ እንዲያፈገፍጉ አድርገዋል። የጀርመን የመገናኛ ብዙኃን በሰፊዉ እንደዘገቡት በትናንቱ ግጭት ወደ 300 ሰዎች ጉዳት ደርሶባቸዋል። የመቄዶንያ ፖሊስ ርምጃ ተገቢና ተመጣጣኝ ያልሆነ ሲሉ የግሪክ መንግሥትና ሌሎች የአዉሮጳ ሃገራት ድርጊቱን አዉግዘዋል።


ይልማ ኃይለሚካኤል


አዜብ ታደሰ
ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW