1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ከታሰሩት መካከል የኢሳት ጋዜጠኛ ይገኝበታል

ረቡዕ፣ ሰኔ 19 2011

 ስድስት ተጠርጣሪዎች ዛሬ በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ አንደኛ ወንጀል ችሎት ቀርበዋል። ከታሰሩት መካከል የአዲስ አበባ ባለአደራ ምክር ቤት አመራር እና አባላት፣የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥን ጋዜጠኛ ይገኙበታል።

Äthiopien - Addis Abeba - City Churchill Road
ምስል DW/Y. Geberegziabehr

ከታሰሩት መካከል የኢሳት ጋዜጠኛ ይገኝበታል

This browser does not support the audio element.

ሰኔ 15፣2011 ዓመተ ምህረት ባሕር ዳር እና አዲስ አበባ በተፈጸሙት የከፍተኛ ባለሥልጣናት ግድያዎች ጋር በተያያዘ የተጠረጠሩ የተባሉ ሰዎች አዲስ አበባ ውስጥ በቁጥጥር ስር እየዋሉ ነው።  ስድስት ተጠርጣሪዎች ዛሬ በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ አንደኛ ወንጀል ችሎት ቀርበዋል። ከታሰሩት መካከል የአዲስ አበባ ባለአደራ ምክር ቤት አመራር እና አባላት፣ የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥን ኢሳት ጋዜጠኛ ይገኙበታል። የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ሰሎሞን ሙጬ ዝርዝሩን አዘጋጅቷል።

ሰሎሞን ሙጬ

ኂሩት መለሰ

ነጋሽ መሐመድ 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW