ከትግራይ ወደ አማራ ክልል የሚገቡ የአማራ ተወላጆች
ሐሙስ፣ ኅዳር 3 2013ማስታወቂያ
በትግራይ ክልል አላማጣ ከተማ የሚኖሩ የአማራ ተወላጆች ወደ አማራ ክልል እየገቡ መሆኑን የአይን ምስክሮች ተናገሩ። በሌላ በኩል የትግራይ መንግሥት የትግራይ ተወላጆችን ወደ መሀል ትግራይ እየወሰደ መሆኑን የዓይን እማኞች ለዶቼቬለ ተናግረዋል። የአማራ ክልል መንግስት የተፈናቀሉትን ለማገዝ መዘጋጀቱን አስታውቋል። ሙሉ ዘገባዉን ይከታተሉ።
ዓለምነው መኮንን
ኂሩት መለሰ
ሸዋዬ ለገሠ