1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

 ከትግራይ ወደ አማራ ክልል የሚገቡ የአማራ ተወላጆች

ሐሙስ፣ ኅዳር 3 2013

የአማራ ተወላጆች ወደ አማራ ክልል እየገቡ መሆኑን የአይን ምስክሮች ተናገሩ።በሌላ በኩል፣የትግራይ መንግሥት የትግራይ ተወላጆችን ወደ መሀል ትግራይ እየወሰደ መሆኑን የዓይን እማኞች ለዶቼቬለ ተናግረዋል።የአማራ ክልል መንግስት የተፈናቀሉትን ለማገዝ መዘጋጀቱን አስታውቋል።

Karte Äthiopien Region Tigray DE

የአማራ ተወላጆች ከትግራይ ወደ አማራ ክልል እየገቡ ነው

This browser does not support the audio element.

በትግራይ ክልል አላማጣ ከተማ የሚኖሩ የአማራ ተወላጆች ወደ አማራ ክልል እየገቡ መሆኑን የአይን ምስክሮች ተናገሩ። በሌላ በኩል የትግራይ መንግሥት የትግራይ ተወላጆችን ወደ መሀል ትግራይ እየወሰደ መሆኑን የዓይን እማኞች ለዶቼቬለ ተናግረዋል። የአማራ ክልል መንግስት የተፈናቀሉትን ለማገዝ መዘጋጀቱን አስታውቋል። ሙሉ ዘገባዉን ይከታተሉ። 

 

ዓለምነው መኮንን 


ኂሩት መለሰ
ሸዋዬ ለገሠ
 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW