1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

ከአስከፊ ጥቃት በኋላ የሚከሰት የአዕምሮ ጤና እክል

05:38

This browser does not support the video element.

ዓርብ፣ ታኅሣሥ 12 2016

ጦርነት ፣ የሽብር ጥቃት ፣ ጾታዊ ጥቃት የመሳሰሉት ያጋጥሙናል ።  እነዚህ ክስተቶች ብዙውን ጊዜ አሰቃቂ ክስተቶች ተብለው የሚጠሩ ሲሆን እነዚህን ሁኔታዎች ያጋጠሟቸው ሰዎችም በእንግሊዝኛ ምህጻሩ PTSD ማለትም  ከአስከፊ ጥቃትት በኋላ የሚከሰት የአዕምሮ ጤና እክል ሊያጋጥማቸው ይችላል።

በናይጄሪያ በማሕበራዊ ንቅናቄ ሰልፈኞች ላይ ፖሊስ የወሰደው የጭካኔ ተግባር ከተከናወነ 2 ዓመታት አልፈዋል።  ነገር ግን ለአንዳንድ ወጣት ናይጄሪያውያን አደጋው ህያው ነው ።  እንዲያውም አንዳንዶች አስደንጋጭ ፣ አደገኛ ወይም አስፈሪ ከአስከፊ ውጥረት ወይም ጥቃት በኋላ የሚፈጠር የአዕምሮ መታወክ  ተይዘው ቆይተዋል ። በዚህ የጤና መታወክ ወቅት ዶክተር ቺኖንሶ ኤግምባ ከአሰቃቂ ሁኔታ በኋላ በሚከሰት ውጥረት ምክንያት ከሚመጣ የአዕምሮ ጤና እክል ካዳጠመው ወጣት ጋር ቆይታ አድርገዋል ።

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW