ከአዲሱ የኢትዮጵያ መንግስት የሚጠበቀዉ ዲፕሎማሲ
ማክሰኞ፣ መስከረም 25 2014ማስታወቂያ
ትናንት አዲስ አበባ ዉስጥ በተከበረዉ በኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ አሕመድ በዓለ ሲመት ላይ የተገኙ የአፍሪቃ ሐገራት መሪዎች የኢትዮጵያን ታላቅ ሐገርነት መስክረው፣ሐገሪቱ አሁን የገጠማትን የሠላም እና የአንድነት ጥያቄዎችን መፍታት የተመራጩ ጠቅላይ ሚኒስትር ቀጣይ የቤት ስራ መሆኑን አስረድተዋል፡፡በበዓለ ሲመቱ ላይ በጉሉሕ የሚጠቀሱ የምዕራባዉያን ሐገራት ተወካዮች አለመገኘታቸዉ የዐብይ መንግሥት ከምዕባዉያን ጋር ያለዉ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት መሻከሩን ጠቋሚ እንደሆነ እየተነገረ ነዉ።
ስዩም ጌቱ
ነጋሽ መሐመድ
ሸዋዬ ለገሰ