ከአገር ጋር ትዉዉቅ
ሐሙስ፣ ሚያዝያ 14 2002ማስታወቂያ
የፖለቲካ ሳይንስ ትምህርቱን በማስትሪት ዲግሪ ለማጠናቀቅ በዝግጅት ላይ ያለዉ ወጣት የማስትሪት መመረቅያ ስራዉን በኢትዮጽያ ባህል ዙርያ እንዲሁም በአፍሪቃዉ ቀንድ ያለዉን ሁኔታ በጽሁፍ በማስፈር ላይ ይገኛል። ወጣቱ አፉን ከፈታበት ከጀርመንኛ ቋንቋ ሌላ እንግሊዘኛ ፈረንሳይኛ አማርኛ ቋንቋን ይናገራል በመቀጠል የኢትዮጽያን ቋንቋዎች በተለይም ኦሮምኛ እና ትግርኛን ለማቀዉ በጥረት ላይ ነዉ። የዕለቱ የባህል መሰናዶ እንደተለመደዉ በጀርመን ድረ-ገጾች እና ጋዜጦች ሰሞኑን ምን ባህል ጠቀስ ነገሮች ሰፈሩ በማለት ይጀምራል ።
አዜብ ታደሰ
አርያም ተክሌ