1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ከአፍሪቃ ወደ አውሮፓ የሚደረግ አደገኛ የስደት ጉዞ

ዓርብ፣ ሚያዝያ 2 2001

ከሶሶት ዓመት በፊት በሱዳንና በሊቢያ አቋራርጠው በሜዴትራኒያን ባህር በኩል ወደ ኢጣልያ ለመግባት አልመው ከአዲስ አበባ የተነሱትን ወጣቶች የሚመለከተው ዝግጅት ነው ቀጣዩ ።

የአፍሪቃ ስደተኞች በአውሮጳ
የአፍሪቃ ስደተኞች በአውሮጳምስል AP

አራቱ ወጣቶች የሰሀራን በረሀን በስቃይ አልፈው ትሪፖሊ ሊቢያ ቢደርሱም እንደገና በፖሊስ ተይዘው ሱዳንና ሊቢያ ድንበር ላይ ተመልሰው መራሰራቸውን ከዚያም ወደ ትሪፖሊ ከተመለሱ በኃላ በአነስተኛ ጀልባ በሜዴትራንያን ባህር በኩል ወደ ኢጣልያ ሲጓዙ አቅጣጫ ስተው ከአምስት ቀናት መንከራተት በኃላ ማልታ ግሪክና ኢጣልያ ድንበር ላይ የኢጣልያ አሳ አጥማጆች ደርሰውላቸው ለማልታ ፖሊስ እንዳስረከቡዋቸው ሳምንት ተከታትለናል ። ከዚያስ ከዚያ በኃላ የሆነውን ደግሞ የሀያ ሰባት ዓመቱ ወጣት ያጫውተናል ። (ክፍል ሁለት)

ሂሩት መለሰ
ነጋሽ መሀመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW