1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ከኤርትራ ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡት ሶማሊያውያን

ረቡዕ፣ ሰኔ 12 2011

ከኤርትራ በዛላአንበሳ በኩል ወደ ኢትዮጵያ በርከት ያሉ ሶማሊያውን ተሰዳጆች እየገቡ መሆኑ ተገለጸ። ሶማሊያውያኑ ላለፉት 20 ዓመታት ኤርትራ ውስጥ በጥገኝነት ይኖሩ እንደነበር ይናገራሉ።

Äthiopien | Mehr als 200 Somalis sind in Zalanbessa von Tigray gestrandet, nachdem sie gezwungen wurden, Eritrea zu verlassen
ምስል DW/M. Haileselassie

ለዓመታት ኤርትራ በስደተኝነት የቆዩ ናቸው

This browser does not support the audio element.

ሀገራቸው ውስጥ ባለው ግጭት ምክንያት ወደ ኤርትራ ተሰደው በመጠለያ ይኖሩ ከነበሩት አብዛኞቹ ወደአውሮጳ እና ወደተለያዩ ሃገራት ቢሄዱም ቀሪዎቹ እዚያው ቢቆዩም በቅርቡ ግን ከዚያ እንዲወጡ ትዕዛዝ እንደደረሳቸው ለዶይቼ ቬለ DW ገልጸዋል። ከመቀሌ ሚሊዮን ኃይለ ሥላሴ ዝርዝር ዘገባ ልኮልናል።

ሚሊዮን ኃይለ ሥላሴ

ሸዋዬ ለገሠ

ተስፋለም ወልደየስ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW