1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል
ውዝግቦች

ከዩናትድ ስቴትስ ካናዳ የሚገቡ ስደተኞች

ዓርብ፣ ሚያዝያ 13 2009

ከዩናይትድ ስቴትስ ዳግም ወደ ካናዳ የሚፈልሱ ስደተኞች ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ ነዉ

Grenzübergang USA Kanada - Flüchtlinge
ምስል Getty Images/AFP/D. Emmert

(Beri.Toronto) USA-Kanada Flüchtlinge - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንት የዶናልድ ትራምፕ መስተዳድር ሐገሩ ሥለሚገኙ ስደተኞች የሚከተለዉን መርሕ በመሸሽ ከዩናይትድ ስቴትስ ዳግም ወደ ካናዳ የሚፈልሱ ስደተኞች ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ ነዉ።የካናዳ መንግሥት እንዳስታወቀዉ አራተኛ ወሩን በያዘዉ በጎርጎሪያዉያኑ 2017 ከዩናይትድ ስቴትስ ካናዳ የገቡት ዳግም ተሰዳጆች ቁጥር 1860 ደርሷል።ከነዚሕ ስደተኞች መካከል ከ880 የሚበልጡት ካናዳ የገቡት ባለፈዉ መጋቢት ነዉ።አክመል ነጋሽ ከቶሮንቶ ዝርዝር ዘገባ ልኮልናል።

አክመል ነጋሽ

ነጋሽ መሐመድ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW