1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ከፍተኛ የበቆሎ ምርት ዉጤት በደቡብ አፍሪቃ 

ረቡዕ፣ ሰኔ 21 2009

ደቡብ አፍሪቃ በ 36 ዓመት ታሪኳ ከፍተኛ የተባለዉን የበቆሎ ምርት ማግኘትዋን አስታወቀች።  ኢሊኒኞ የተባለዉ የተፈጥሮ ክስተት በሚያስከትለው የአየር መዛባት  ባመጣዉ የአየር ጠባይ ለዉጥ ምክንያት ባለፉት ሁለት ዓመታት ድርቅእና የሰብል እጥረት  አጋጥሟታል።

A handful of maize seed
ምስል CC /Anne Wangalachi/ CIMMYT

Ber.Joburg (Südafrika_die größte Maize Ernte in 36 Jahren+) - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

በወቅቱም ደቡብ አፍሪቃ ከተለያዩ ሃገራት የበቆሎ ምርትን መግዛትዋ ይታወቃል። ከፍተኛ የበቆሎ አምራችና ተጠቃሚ መሆንዋ የሚነገርላት ደቡብ አፍሪቃ የደረሰባትን የምግብ እጥር ችግር ለመቅረፍ ባደረገችዉ ትግል ታሪኳን መቀየርዋ ተሳክቶላታል። የገጸ- ምድርም ሆነ የከርሰ ምድር ዉኃ ሐብት ባለቤት የሆነችዉ ኢትዮጵያ ከደቡብ አፍሪቃ ትምህርት መቅሰም እንደምትችል የግብርና ባለሙያዎች ጠቁመዋል። ከጆሃንስበርግ  ወኪላችን መላኩ አየለ ዝርዝር ዘገባ ልኮልናል።   


መላኩ አየለ
አዜብ ታደሰ
አርያም ተክሌ   

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW