ኬንያና የዓለም ዓቀፉ የጦር ወንጀሎች ተመልካቹ ፍርድ ቤት
ዓርብ፣ ታኅሣሥ 15 2003ማስታወቂያ
ይህ ሀሳብ የቀረበው በ2006 እንደ ጎርጎሮሳውያን አቆጣጠር በኬንያ ተደርጎ የነበረውን ምርጫ ተከትሎ በተቀሰቀሰውና የሰው ህይወት በጠፋበት ብጥብጥ ላይ እጃቸው አለበት 6 ባለስልጣናት ላይ የክስ ወረቀት በICC ከተቆረጠ በኋላ ነው። አሁን ለፓርላማው የቀረበውን ሀሳብ ያነሱት የምክር ቤት አባላት የዓለም ዓቀፉ የጦር ወንጀሎች ተመልካች ፍርድ ቤትን ክስ ከቅኝ ግዛት ጋር አያይዘውታል።በዚሁ በኬንያ ፓርላማ በተሳው ሃሳብ ላይ ዘሪሁን ተስፋዬ የዴይሊ ኔሽን ጋዜጠኛን በማነጋገር ያጠናቀረውን ዘገባ ልኮልናል።
ዘሪሁን ተስፋዬ
ሸዋዬ ለገሠ