1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ኬንያን ያሰጋው የረሀብ አደጋ

ረቡዕ፣ ሚያዝያ 18 2009

በምሥራቅ አፍሪቃ  የተከሰተው ድርቅ ባስከተለው አሳሳቢ የምግብ እጥረት ሰበብ ውዝግብ የሚታይባቸው እና የርስበርስ ጦርነት የሚካሄድባቸው ሶማልያ እና ደቡብ ሱዳን የረሀብ ስጋት ተደቅኖባቸዋል።

Kenia Turkana - Leben am Abgrund
ምስል DW/S. Petersmann

Kenia Hungerkrise - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

ኬንያም ፣ ጦርነት ባይካሄድባትም፣ ከሕዝቧ መካከል ሶስት ሚልዮኑ የምግብ ርዳታ ጠባቂ ሆኗል። ለዚሁ የህዝቡ ስቃይ ፣ ድርቅ ብቻ ሳይሆን የሀገሪቱ ባለስልጣኖችም አብረው ተጠያቂ ናቸው።   

ዛንድራ ፔተርስማን/ይልማ ኃይለ ሚካኤል

አርያም ተክሌ

ነጋሽ መሀመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW