1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ኢትዮጵያውያን እሥረኞች በኬንያ

ዓርብ፣ ግንቦት 17 2010

ዶይቼቬለ ያነጋገራቸው የኤምባሲው ባልደረባ የማጣራቱ ሥራ እየተገባደደ መሆኑን ገልጸው እሥረኞቹም ተፈተው በቅርቡ ወደ ሀገራቸው ይመለሳሉ ብለዋል።

Kenia Skyline Nairobi
ምስል picture-alliance/World Pictures/Photoshot/P. Phipp

Beri Nairobi(Ethiopian prisoners in Kenya) - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.


ኬንያ ውስጥ የታሰሩ ኢትዮጵያውያንን ወደ ሀገራቸው ለመመለስ እስረኞቹ የሚገኙበትን ቦታ እና የታሰሩበትን ምክንያት እያጣራ መሆኑን በኬንያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታወቀ። ዶይቼቬለ ያነጋገራቸው የኤምባሲው ባልደረባ የማጣራቱ ሥራ እየተገባደደ መሆኑን ገልጸው እሥረኞቹም ተፈተው በቅርቡ ወደ ሀገራቸው ይመለሳሉ ብለዋል። እሥረኞቹ የሚለቀቁት በቅርቡ ኬንያን የጎበኙት የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐብይ አህመድ ኬንያ በግዛትዋ ያሉ ኢትዮጵያውያን እሥረኞችን እንድትፈታ ባቀረቡት ጥያቄ መሠረት መሆኑን ተገልጿል። ከናይሮቢ ዝርዝር ዘገባ አለን

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW