1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

ክርስቲያና ቶርፐ የጀርመን አፍሪቃ ሽልማት አሸናፊ

ረቡዕ፣ መስከረም 6 2002

በአፍሪቃ ዲሞክራሲና ሰላም እንዲሰፍን እንዲሁም ሰብዓዊ መብቶች እንዲከበሩ ታላቅ አስተዋፅኦ ላበረከቱ ግለሰቦች የሚሰጠው የጀርመን አፍሪቃ ሽልማት ዘንድሮ ለሴራልዮን ነፃ የምርጫ ኮሚሽን ኮሚሽነር ለዶክተር ክርስቲያና ቶርፐ ተበርክቷል ።

ዶ/ር ቶርፐ ሽልማቱን ፤ እንደተቀበሉምስል፦ DW

ዶክትር ቶርፐ ሽልማቱ የተሰጣቸው ቦን በሚገኘው ዶይቼቬለ ራድዮ ዋና መስሪያ ቤት ትናንት ምሽት በተካሄደ ስነስርዓት ነው ። በዚሁ የሽልማት አሰጣጥ ስነ ስርዓት ላይ የኖርድ ራይን ቬስት ፋልያ ፌደራዊ ክፍለ ሀገር የቤተሰብ የሴቶችና የውህደት ሚኒስትር ፣ የቦን ከተማ ከንቲባ የሸላሚው የጀርመን አፍሪቃ ድርጅት ሀላፊዎች ፣ በጀርመን የሴራልዮን አምባሳደር የዶይቼቬለ ራድዮ የስራ ሀላፊዎችና ሰራተኞች እንዲሁም ሌሎች ተጋባዥ ዕንግዶች ተገኝገተዋል ።

ሂሩት መለሰ ፣

ተክሌ የኋላ፣

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW