ተፈጥሮ እና አካባቢ አፍሪቃወራሪውን የፕሮሶፒስ ዛፍ ለምግብና ለኃይል ምንጭነት 03:02This browser does not support the video element.ተፈጥሮ እና አካባቢ አፍሪቃ11 የካቲት 2018ረቡዕ፣ የካቲት 11 2018በቀላሉ እና በፍጥነት በየቦታው የሚሰራጨው ፕሮሶፒስ ዛፍ ድርቅ በተደጋጋሚ ለሚያጠቃት ምሥራቅ አፍሪቃ ብርቱ ችግር ደቅኗል ። ሆኖም ሶማሊላንድ ውስጥ በዚህ ወራሪ ተክል በሌላ ጎኑ የማኅበረሰቡን ችግርን መቅረፍም ተችሏል ። ይህ ተክል፦ በኢትዮጵያ ውስጥም በተለይ አፋር ክልል በብዛት ተንሰራፍቶ ይገኛል ። የቪዲዮ ዘገባውን እንዲመለከቱ እንጋብዛለንማገናኛዉን ኮፒ አድርግማስታወቂያ