1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

ወራሪውን የፕሮሶፒስ ዛፍ ለምግብና ለኃይል ምንጭነት

03:02

This browser does not support the video element.

ረቡዕ፣ የካቲት 11 2018

በቀላሉ እና በፍጥነት በየቦታው የሚሰራጨው ፕሮሶፒስ ዛፍ ድርቅ በተደጋጋሚ ለሚያጠቃት ምሥራቅ አፍሪቃ ብርቱ ችግር ደቅኗል ። ሆኖም ሶማሊላንድ ውስጥ በዚህ ወራሪ ተክል በሌላ ጎኑ የማኅበረሰቡን ችግርን መቅረፍም ተችሏል ። ይህ ተክል፦ በኢትዮጵያ ውስጥም በተለይ አፋር ክልል በብዛት ተንሰራፍቶ ይገኛል ። የቪዲዮ ዘገባውን እንዲመለከቱ እንጋብዛለን

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከዚህ ዝግጅት
ቀጣዩን ክፍል እለፈው ስለዚህ ዝግጅት

ስለዚህ ዝግጅት

የዶይቸ ቬለ አማርኛ ክፍል ቪዲዮዎቻችን እዚህ ይገኛሉ

በአማርኛው ክፍል የተሰናዱ ቪዲዮዎችን እዚህ ማግኘት ይቻላል። ቪዲዮዎቹ ከዋናው ስቱዲዮ ከቦን ከተማ የተቀናበሩ እና ኢትዮጵያ በሚገኙ የዶይቸ ቬለ የአማርኛው ክፍል ወኪሎች የተዘጋጁ ናቸው።

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW