1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

ደሞዝ ያላገኙ የመንግሥት ሰራተኞች በሃዲያ ዞን

ሰኞ፣ ታኅሣሥ 6 2012

በደቡብ ክልል ሃዲያ ዞን በተለያዩ ወረዳዎች በማገልገል ላይ የሚገኙ የመንግስት ሰራተኞች «ወርሃዊ የደሞዝ ክፍያ ለወራቶች ባለማግኘታችን ለችግር ተዳርገናል» ሲሉ ቅሬታቸውን አሰሙ። የክልሉ ሕዝባዊ አገልግሎት እና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ ችግሩን እፈታለሁ ብሎአል።

Wahl in Hosaena Äthiopien
ምስል፦ DW/Y.-G. Egziabhare

ደሞዝ ያልተከፈለዉ ለማዳበሪያ ዕዳ ክፍያ በማዋሉ ነዉ ተብሎአል

This browser does not support the audio element.


በደቡብ ክልል ሃዲያ ዞን በተለያዩ ወረዳዎች በማገልገል ላይ የሚገኙ የመንግስት ሰራተኞች «ወርሃዊ የደሞዝ ክፍያ ለወራቶች ባለማግኘታችን ለችግር ተዳርገናል» ሲሉ ቅሬታቸውን አሰሙ ። ሰራተኞቹ ክፍያው ሊፈጸምላቸው ያልቻለው የሃዲያ ዞን ፋይናንስ እና ኢኮኖሚ ልማት መምሪያ ለሰራተኞች ደሞዝ የተያዘውን በጀት ለማዳበሪያ ዕዳ ክፍያ በማዋሉ ነው ይላሉ። የሰራተኞቹ ቅሬታ ትክክለኛ መሆኑን የጠቀሰው የክልሉ ሕዝባዊ አገልግሎት እና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ ችግሩን ከሚመለከታቸው ተቋማት ጋር በመነጋገር እየፈታሁ ነው ሲል አስታውቋል።


ሸዋንግዛዉ ወጋየሁ 


አዜብ ታደሰ 
እሸቴ በቀለ 

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW