1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ወቀሳ በኤርትራ ላይ እና የኤርትራዊው ባለሥልጣን ምላሽ

ሰኞ፣ ሐምሌ 27 2007

የኤርትራውያን ፌስቲቫል እአአ ከሀምሌ 30 እስከ ነሀሴ ሁለት፣ 2015 ዓም ድረስ በስዊድን መዲና ስቶክሆልም ተካሄደ። በዚሁ በያመቱ በስቶክሆልም በሚደረገው በስዊድን እና ባካባባቢው ሃገራት የሚኖሩ ኤርትራውያን በተሳተፉበት ፌስቲቫል ላይ የኤርትራ ፕሬዚደንት ኢስይያስ አፈወርቂ ልዩ አማካሪ እና የገዢው ህዝባዊ ግንባር ንዲሞክራሲን

21.01.2013 Karte Eritrea Asmara eng

[No title]

This browser does not support the audio element.

ፍትሕን፣ በምህፃሩ የህግደፍ ፖለቲካዊ ጉዳዮች ዋና ጸሐፊ አቶ የማነ ገብረአብ በእንግድነት ተገኝተው ነበር። የስቶክሆልሙ ወኪላችን ቴድሮስ ምህረቱ አቶ የማነ ገብረአብን ከኤርትራ ብዙ ህዝብ ስለሚሰደድበት ምክንያት፣ ስለ ብሔራዊ አገልግሎት፣ ከ18 ዓመት በፊት ስለረቀቀው ግን እስካሁን ተግባራዊ ስላልሆነው ሕገ መንግሥት እና ስለመሰል ጉዳዮች ጠይቋቸዋል።

ቴድሮስ ምህረቱ

አርያም ተክሌ

ነጋሽ መሀመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW