ወቀሳ የበዛባቸው ታቦ ምቤኪ7 ሐምሌ 2000ሰኞ፣ ሐምሌ 7 2000«ታሪክ የደቡብ አፍሪቃ ፕሬዚደንት ታቦ ምቤኪን የሚያስታውሳቸው ችግሮችን ለማስወገድ የሚቻልበትን ሁነኛ ርምጃ ባለመውሰዳቸው ይሆናል።» ዙድዶይቸ ጋዜጣማገናኛዉን ኮፒ አድርግፕሬዚደንት ታቦ ምቤኪ በሀራሬ ከዚምባብዌው አቻቸው ሮበር ሙጋቤ ጋርምስል APማስታወቂያ« በዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ደንታ ቢስነት ሶማልያ የመረጋጋት ዕድሏ መንማና ሆኖዋል። » ዘ ኤኮኖሚስት