1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ወባ ዛሬም ታሳስባለች

ረቡዕ፣ ሚያዝያ 19 2003

ወባን ለመከላከል የሚረዳ ክትባት ለማምረት ጥረት እየተደረገ ነዉ።

ምስል picture-alliance /dpa

በዓለም ባንክና የማይክሮ ሶፍት ተባባሪ መስራች ቢል ጌት በገንዘብ የሚደግፉት ዋነኛዉ የዓለም የጤና ተቋም መቶ በመቶ በተባለለት ደረጃ ዉጤታማ የሆነ የወባ መከላከያ ክትባት እየተዘጋጀ እንደሆነ ትናንት የዓለም የወባ ቀን ሲታሰብ የወጡ መረጃዎች ያመለክታሉ። ወባ በተለይ በአፍሪቃ ዋነኛዉ የጤና ስጋት ከመሆን አልፎ ለበርካቶች ህይወት ማለፍ ምክንያት መሆኑ ይነገራል። አሁን በየአካባቢዉ ተጠናክረዉ የሚከናወኑት የወባ በሽታን መስፋፋት የመግቻ ስልቶች በዚሁ ከቀጠሉ እንደባለሙያዎች እምነት በመጪዉ የአዉሮጳዉያን 2015ዓ,ም በወባ ምክንያት የሰዉ ህይወት መቀጠፉ ያከትምለታል።

ሸዋዬ ለገሠ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW