1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ወይዘሪት ብርቱኳን

ሰኞ፣ ግንቦት 3 2001

ከዛሬ ሶሶት ወር አንስቶ በዕስር ላይ ለሚገኙት ለአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ሊቀመንበር ለወይዘሪት ብርቱኳን ሚዴቅሳ በለንደን ነዋሪ የሆኑ ኢትዮጵያውያን በተገኙበት ትናንት ለንደን ውስጥ የሻማ ማብራት ስነ ስርዓት ተካሂዷል ።

አስተባባሪዎች እንዳሉት የሻማ ማእብራት የስ ነስርዓቱ ዓላማ የሚታወቅ ሀቅ ክደው በማስፈራሪያ ተረትተው የዘላለም የህሊና ዕስረኛ ከመሆን የመጣውን ሁሉ ለመቀበል ወስነው እዕስር ለተዳረጉት ለወይዘሪት ብርቱኳን ሚዴቅሳ ያላቸውን አክብሮት ማሳየትና የትግል አጋርነታቸውን መግለፅ ነው ። በስነ ስርዓቱ ላይ የተገኘችው የለንደንዋ ዘጋቢያችን ሀና ደምሴ ተከታዩን ዘገባ አጠናቅራለች ።

ሀና ደምሴ/ ሂሩት መለሰ /አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW