1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

ወደ ጂቡቲ ለመጓዝ ሲሞክሩ የተያዙ የሰሜን ኢትዮጵያ ወጣቶች፣

ሐሙስ፣ ነሐሴ 26 2003

ከሰሜን ኢትዮጵያ ተጉዘው፤ ህገ-ወጥ በሆነ መንገድ ወደ ጂቡቲ ለመሻገር የሞከሩ ወጣቶች በድሬዳዋ መስተዳድር ተይዘው በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተነገረ።

ወደ ጂቡቲ ለመጓዝ ሲሞክሩ የተያዙ የሰሜን ኢትዮጵያ ወጣቶች፣
ምስል፦ DW/Ludger Schadomsky

የተያዙትን ወጣቶች፣ በመጀመሪያ ምን ይሆን አካባቢያቸውን ለቀው ወደ ውጭ ለመጓዝ ያነሳሳቸው?ወጣቶቹ የተያዙት ፤ በጉዞ ላይ ሳሉ ከገጠር ኑዋሪዎች ጋር በተፈጠረ ግጭት ሳቢያ ፖሊስ ደርሶ በመመርመሩ ነው።የድሬዳዋ መስተዳድር ፖሊስ ኮሚሽን የአስኮብላዮችንና የደላሎችን መረብ እየበጣጠስኩ ነው ማለቱን ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር የላከልን ዘገባ ያስረዳል።

ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW