ዉይይት ሥለ ኢትዮጵያ ስደተኞች9 ታኅሣሥ 2006ረቡዕ፣ ታኅሣሥ 9 2006በመካከለኛዉ ምሥራቅ በሚኖሩ ኢትዮጵያዉያን ሥደተኞችን ችግር ለመግታት የተቀናጀና መጠነ-ሠፊ ጥረት መደረግ እንዳለበት ዋሽግን-ዩናይትድ ስቴትስ ዉስጥ በጉዳዩ ላይ የተነጋገሩ ተሰብሳቢዎች አስታወቁ። ባለፈዉ ቅዳሜ በተደረገዉ ዉይይት ላይ የተካፈሉ ምሑራን፥ የሕግ ባለሙያዎችና የማሕበራት መሪዎች ጥናታዊ ፅሑፍ አቅርበዉ ነበር።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል AFP/Getty Imagesማስታወቂያ ተሰብሳቢዎቹ ስደተኞቹን ለመርዳት፥ በተለይም በኢትዮጵያና በሳዑዲ አረቢያ መንግሥታት ላይ ግፊት ለማድረግም ቃል ገብተዋል። የዋሽግተኑ ወኪላችን አበበ ፈለቀ ዝርዝር ዘገባ ልኮልናል አበበ ፈለቀ ነጋሽ መሐመድ ሸዋዬ ለገሠ