1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ዋስትና የተፈቀደላቸው የኦነግ አባላት እንዳልተፈቱ ጠበቃቸው ተናገሩ

ረቡዕ፣ ጥር 12 2013

የኦሮሞ ነፃነት ግንባር አባላት የሆኑ ፖለቲከኞች ድምፃዊ ሐጫሉ ሁንዴሳ ከተገደለ በኋላ በተቀሰቀሰ ኹከት ተጠርጥረው ከታሠሩ በኋላ ፍርድ ቤት ዋስትና ቢፈቅድላቸውም እስከዛሬ አልተፈቱም። ጠበቃቸውን ቱሊ ባይሳ ለዶይቼ ቬለ እንደተናገሩት ዋስትና ተፈቅዶላቸው ሳይፈቱ ከቀሩት መካከል ለሚ ቤኛ፣ ዳዊት አብደታ እና ኮሎኔል ገመቹ አያና ይገኙበታል።

 Logo Oromo Liberation Front

ዋስትና የተፈቀደላቸው የኦነግ አባላት እንዳልተፈቱ ጠበቃቸው ተናገሩ

This browser does not support the audio element.

የኦሮሞ ነፃነት ግንባር አባላት የሆኑ ፖለቲከኞች ድምፃዊ ሐጫሉ ሁንዴሳ ከተገደለ በኋላ በተቀሰቀሰ ኹከት ተጠርጥረው ከታሠሩ በኋላ ፍርድ ቤት ዋስትና ቢፈቅድላቸውም እስከዛሬ አልተፈቱም። ከእነዚህ መካከል ለሚ ቤኛ፣ ዳዊት አብደታ እና ኮሎኔል ገመቹ አያና ይገኙበታል። የኢትዮጵያ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ አወል ሱልጣን ግን በዋስትና የተፈታ ሰው ተጠርጣሪ የዋስትና ጊዜውን ጠብቆ ወደ ፍርድ ቤት ሳይቀርብ ቀርቶ ትዕዛዝ ከተሰጠ ብቻ ነው። 

ስዩም ጌቱ 
ሸዋዬ ለገሠ 
 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW