1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ዋቱ ዋቴ ለኦስካር ታጨ

ሐሙስ፣ ጥር 17 2010

ካአንድ ወር በኋላ በይፋ ለሚሰጠዉ ታላቅ ሽልማት የታጨዉ ፊልም ከሁለት ዓመት በፊት ኬንያ ዉስጥ መንገደኞችን አሳፍሮ ይጓዝ በነበረ አንድ አዉቶብስ ላይ በተፈፀመ የሽብር ጥቃት ላይ ተመስርቶ የተሠራ ነዉ።

Oscar-Nominierungen 2018: «Watu Wote/All of Us»
ምስል picture-alliance/dpa/Hamburg Media School

(Beri.Nairobi) Watu Wote film-Oscar - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

የኬንያ እና የጀርመን የፊልም ባለሙያዎች በጋራ የሠሩት ዋቱ ዋቴ የተሰኘ ፊልም፤ በፊልሙ ዓለም  ከፍተኛ ለሆነዉ ለኦስካር ሽልማት ታጨ።ካአንድ ወር በኋላ በይፋ ለሚሰጠዉ ታላቅ ሽልማት የታጨዉ ፊልም ከሁለት ዓመት በፊት ኬንያ ዉስጥ መንገደኞችን አሳፍሮ ይጓዝ በነበረ አንድ አዉቶብስ ላይ በተፈፀመ የሽብር ጥቃት ላይ ተመስርቶ የተሠራ ነዉ።ፊልሙ ለታላቁ ሽልማት መታጨቱ በፊልም ሥራዉ ከተሳተፉት አልፎ ለሁለቱ ሐገራት የፊልም እንዱስትሪ ታላቅ ኩራት ነዉ የሆነዉ። 

ሐብታሙ ስዩም

ነጋሽ መሐመድ

ሸዋዬ ለገሰ

 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW