ዋቱ ዋቴ ለኦስካር ታጨ
ሐሙስ፣ ጥር 17 2010ማስታወቂያ
የኬንያ እና የጀርመን የፊልም ባለሙያዎች በጋራ የሠሩት ዋቱ ዋቴ የተሰኘ ፊልም፤ በፊልሙ ዓለም ከፍተኛ ለሆነዉ ለኦስካር ሽልማት ታጨ።ካአንድ ወር በኋላ በይፋ ለሚሰጠዉ ታላቅ ሽልማት የታጨዉ ፊልም ከሁለት ዓመት በፊት ኬንያ ዉስጥ መንገደኞችን አሳፍሮ ይጓዝ በነበረ አንድ አዉቶብስ ላይ በተፈፀመ የሽብር ጥቃት ላይ ተመስርቶ የተሠራ ነዉ።ፊልሙ ለታላቁ ሽልማት መታጨቱ በፊልም ሥራዉ ከተሳተፉት አልፎ ለሁለቱ ሐገራት የፊልም እንዱስትሪ ታላቅ ኩራት ነዉ የሆነዉ።
ሐብታሙ ስዩም
ነጋሽ መሐመድ
ሸዋዬ ለገሰ