1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በድሬስደን ከተማ ውሻ የተለቀቀባት ኢትዮጵያዊት ተገን ጠያቂ

ሐሙስ፣ ጥር 3 2010

ምስራቅ ጀርመን ውስጥ በምትገኘው የድሬስደን ከተማ አንዲት ኢትዮጵያዊ ተገን ጠያቂ ላይ ባለፈው ማክሰኞ፣ ጥር ሁለት፣ 2010 ዓም ጥቃት እንደተሰነዘረ ፖሊስ አስታወቀ።

Deutschland Mopstreffen Hundeattacken
ምስል picture-alliance/dpa/S. Pilick

ውሻ የተለቀቀባት ኢትዮጵያዊት ተገን ጠያቂ

This browser does not support the audio element.

ማንነታቸው ያልታወቁ ሰዎች ኢትዮጵያዊቷን ሲሰድቧት እንደተሰማ እና ከነዚህም መካከል አንዷ ወጣቷ ለመሸሽ ስትሞክር ውሻዋን ለቃ እንዳስነከሰቻት ታውቋል። ድርጊቱን ፖለቲከኞች ኮንነዋል። ጉዳዩን ይልማ ኃልለሚካኤል ከበርሊን ተከታትሏል።

ይልማ ኃልለሚካኤል

ልደት አበበ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW