በድሬስደን ከተማ ውሻ የተለቀቀባት ኢትዮጵያዊት ተገን ጠያቂ
ሐሙስ፣ ጥር 3 2010ማስታወቂያ
ማንነታቸው ያልታወቁ ሰዎች ኢትዮጵያዊቷን ሲሰድቧት እንደተሰማ እና ከነዚህም መካከል አንዷ ወጣቷ ለመሸሽ ስትሞክር ውሻዋን ለቃ እንዳስነከሰቻት ታውቋል። ድርጊቱን ፖለቲከኞች ኮንነዋል። ጉዳዩን ይልማ ኃልለሚካኤል ከበርሊን ተከታትሏል።
ይልማ ኃልለሚካኤል
ልደት አበበ
ማንነታቸው ያልታወቁ ሰዎች ኢትዮጵያዊቷን ሲሰድቧት እንደተሰማ እና ከነዚህም መካከል አንዷ ወጣቷ ለመሸሽ ስትሞክር ውሻዋን ለቃ እንዳስነከሰቻት ታውቋል። ድርጊቱን ፖለቲከኞች ኮንነዋል። ጉዳዩን ይልማ ኃልለሚካኤል ከበርሊን ተከታትሏል።
ይልማ ኃልለሚካኤል
ልደት አበበ