1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ውይይት ስለ ኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብት ይዞታ 

ሐሙስ፣ ኅዳር 28 2010

በኢትዮጵያ ወቅታዊ የሰብዓዊ መብት ይዞታ ላይ ያተኮረ ጉባኤ ትናንት በብሪታንያ ፓርላማ ተካሄደ። ጉባዔው ለንደን ነዋሪ የሆኑ ኢትዮጵያውያን ፣ የሦስተኛው ዓለም የድጋፍ ኮሚቴ በመባል በሚታወቀው ድርጅት ተባባሪነት ነው የተዘጋጀው።

London Palace of Westminster Parlament
ምስል picture-alliance/prismaonline

ውይይት ስለ ኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብት ይዞታ 

This browser does not support the audio element.

በዚሁጉባኤ ላይ የብሪታንያ ፓርላማ አባላት ፣ ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅት አምነስቲ ኢንተርናሽናል እና ሌሎች የመብት ተሟጋች ድርጅቶች ተሳትፈዋል። በጉባባኤው ላይ በአሁኑ ጊዜ በኢትዮጵያ የፖለቲካ እና ሌሎች እስረኞች አያያዝም ተነስቷል። የለንደኑ ዘጋቢያችን ድልነሳ ጌታነህ ዝርዝሩን ያቀርብልናል።

ድልነሳ ጌታነህ 
ኂሩት መለሰ
ነጋሽ መሐመድ   
 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW