1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያውያን ስብሰባ በብራስልስ

ሰኞ፣ ታኅሣሥ 9 2010

በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ የተወያያ አንድ ስብሰባ ባለፈው ዓርብ በብራስልስ ቤልጅየም ተካሂዷል። ስብሰባውን የጠሩት በአውሮጳ ምክር ቤት የፖርቱጋል እንደራሴ የሆኑት ወይዘሮ አና ጎሜሽ ናቸው።  

Karte Äthiopien Amhara, Tigray, Oromia Deutsch

የዶክተር ዲማ ጥያቄ

This browser does not support the audio element.

በኢትዮጵያ በአሁኑ ጊዜ እየተሰሙ ላሉት የዴሞክራሲ እና የመብት ጥያቄዎች የፖለቲካ መፍትሔ እንዲፈለግላቸው በስብሰባው የተገኙት ዶክተር ዲማ ነገዎ ጠይቀዋል። የብራስልስ ወኪላችን ገበያው ንጉሤ አነጋግሯቸዋል።
 
ገበያው ንጉሤ 
አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW