የትራፊክ አደጋ ቅነሳ
ቅዳሜ፣ ሐምሌ 22 2009ማስታወቂያ
በዚህም መሰረት፣ በከተማይቱ በመኪና አደጋ የሚደርሰውን የሞት አደጋን በ25% ፣ በትምህርት ቤት አካባቢ ደግሞ አደጋውን በጠቅላላ ያህል ማስወገዱን የትራፊክ ክፍል ኃላፊዎች ለዶይቸ ቬለ ገልጸዋል። ጠባብ እና ብዙ መንገዶች በሌሎባት፣ ግን ብዙ መኪኖች እና ባለሶስት ጎማ ተሽከርካሪዎች በሚንቀሳቀሱባት ድሬዳዋ ውስጥ አሳሳቢ የሆነውን የትራፊክ አደጋ ለመከላከል፣ ተከታታይ የሆነ ስራ እየተካሄደ መሆኑን ወኪላችን የላከው ዘገባ ያመለክታል።
ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር
አርያም ተክሌ
ነጋሽ መሀመድ