1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ውጥረት በሰንደቅ ዓላማ እና ዓርማ ሰበብ

ዓርብ፣ መስከረም 4 2011

በቅርቡ ወደ ኢትዮጵያ የሚመለሱትን የኦሮሞ ነፃነት ግንባር አመራር አባላት ለመቀበል  ደጋፊዎች በያዙት ዝግጅት ወቅት በሰንደቅ ዓላማ ሰበብ ትናንት ከአስኮ መድሀኒዓለም እስከ አውቶቡስ ተራ፣ ዛሬ ደግሞ በሰሜን ማዘጋጃ እና ቤቴል በተፈጠሩ ግጭቶች ሰዎች መጎዳታቸው እና መኪኖችም መሰበራቸው ተሰምቷል።

Stadtansicht von Addis Abeba Hauptstadt von Aethiopien
ምስል Imago/photothek

ውጥረት በሰንደቅ ዓላማ እና ዓርማ ሰበብ

This browser does not support the audio element.

የአዲስ አበባ ወኪላችን ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር እንደዘገበው፣ ግጭቱን ተከትሎ ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አህመድ ባስተላለፉት መልዕክት በሀገሪቱ እየሰፈነ ያለው ሀሳብን በነፃነት የመግለፅ መብት ባንዲራንም ስለሚያጠቃልል የሌላኛውን አስተሳሰብ መግፋት አይገባም  ፣ መንግሥትም  ግጭቱን ለማርገብ ርምጃ ይወስዳል ብለዋል። 

ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር

አርያም ተክሌ

ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW