ውጥረት በሰንደቅ ዓላማ እና ዓርማ ሰበብ
ዓርብ፣ መስከረም 4 2011ማስታወቂያ
የአዲስ አበባ ወኪላችን ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር እንደዘገበው፣ ግጭቱን ተከትሎ ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አህመድ ባስተላለፉት መልዕክት በሀገሪቱ እየሰፈነ ያለው ሀሳብን በነፃነት የመግለፅ መብት ባንዲራንም ስለሚያጠቃልል የሌላኛውን አስተሳሰብ መግፋት አይገባም ፣ መንግሥትም ግጭቱን ለማርገብ ርምጃ ይወስዳል ብለዋል።
ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር
አርያም ተክሌ
ሂሩት መለሰ