1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ዓለም አቀፉ የአደጋ ስጋት መከላከል ቀንና ኢትዮጵያ

ሰኞ፣ ጥቅምት 3 2012

ዓለም አቀፍ የአደጋ ስጋት መከላከል ቀንን አስመልክቶ አዲስ አበባ ላይ በተካሄደ ጉባዔ በኢትዮጵያ በዘርፉ ስለሚካሄደዉ ጥንቃቄ እና ዝግጅት በሰፊዉ መወሳቱ ተነገረ።  በጉባዔዉ ላይ የተገኘዉ የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ እንደዘገበዉ በጉባዔዉ ላይ ለጋሽ ድርጅቶች ርዳታ አቅራቢ ግለሰቦች ተሳትፈዋል።  

Äthiopien Addis Abeba | Notfallkommission - Information über Nahrungsmittelknappheit
ምስል DW/G. Tedla HG

በጉባዔዉ ለጋሽ ድርጅቶች ግለሰቦች ተካፋይ ነበሩ

This browser does not support the audio element.

ዓለም አቀፍ የአደጋ ስጋት መከላከል ቀንን አስመልክቶ አዲስ አበባ ላይ በተካሄደ ጉባዔ በኢትዮጵያ በዘርፉ ስለሚካሄደዉ ጥንቃቄ እና ዝግጅት በሰፊዉ መወሳቱ ተነገረ። በጉባዔዉ ላይ የተገኘዉ የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ እንደዘገበዉ በጉባዔዉ ላይ ለጋሽ ድርጅቶች ርዳታ አቅራቢ ግለሰቦች ተሳትፈዋል።  

ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ


አዜብ ታደሰ 
ሸዋዬ ለገሠ 
 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW