ዓለም አቀፍ የንግድ ትርዒት በአዲስ አበባ፣20 የካቲት 2001ዓርብ፣ የካቲት 20 2001አዲስ አበባ ውስጥ በመስቀል አደባባይ በሚገኘው የትርዒት ቅጥር ግቢ ውስጥ፣ ዓለም አቀፍ የንግድ ትርዒት ተመርቆ ተከፍቷል።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግየኢትዮጵያ ቡና ጥራት ሲፈተሽ፣ምስል AP Photoማስታወቂያ ለ 126 የሀገር ውስጥና 116 የውጭ ሀገር የንግድ ድርጅቶች ተሳታፊዎች እንዲሁም ለአምባሳደሮች፣ ያእንኳን ደህና መጣችሁ ንግግር ያሰሙት፣ የዓለም አቀፉ ትርዒት አዘጋጅ፣ የ አዲስ አባባ የንግድና ማኅበራት ም/ቤት ሥራ አስኪያጅ አቶ ጋሻው አባተ ናቸው። ---ጌታቸው ተድላ---- Tekle Yewhala ,Hirut Melesse ►◄