1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ዓለም አቀፍ የንግድ ትርዒት በአዲስ አበባ፣

ዓርብ፣ የካቲት 20 2001

አዲስ አበባ ውስጥ በመስቀል አደባባይ በሚገኘው የትርዒት ቅጥር ግቢ ውስጥ፣ ዓለም አቀፍ የንግድ ትርዒት ተመርቆ ተከፍቷል።

የኢትዮጵያ ቡና ጥራት ሲፈተሽ፣ምስል AP Photo

ለ 126 የሀገር ውስጥና 116 የውጭ ሀገር የንግድ ድርጅቶች ተሳታፊዎች እንዲሁም ለአምባሳደሮች፣ ያእንኳን ደህና መጣችሁ ንግግር ያሰሙት፣ የዓለም አቀፉ ትርዒት አዘጋጅ፣ የ አዲስ አባባ የንግድና ማኅበራት ም/ቤት ሥራ አስኪያጅ አቶ ጋሻው አባተ ናቸው።

---ጌታቸው ተድላ----

Tekle Yewhala ,Hirut Melesse

►◄

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW