1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ህወሓት በያዛቸው አካባቢዎች እርዳታ ሊሰጥ ነው

ሐሙስ፣ መስከረም 6 2014

ድጋፉ በታቀደው ጊዜ እንዲደርስ በአገሪቱ የሚሰሩ አለም አቀፍ ለጋሽ አካላት  ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ስምምነት ላይ መደረሱን እና እስካሁን እርዳታ የጫኑ አምስት ተሽከርካሪዎች ወደ አካባቢዎቹ መንቀሳቀሳቸው ተገልጿል።

Äthiopien Bewohner des Kriegsgebiets in der Nord Wollo Zone haben Angst vor einer Hungersnot
ምስል Alemenew Mekonnen/DW

ህወሓት በያዛቸው አካባቢዎች እርዳታ ሊሰጥ ነው

This browser does not support the audio element.

መንግስት አሸባሪ ሲል በፈረጀው ህወሓት በመያዛቸው አስፈላጊው የአስቸኳይ ጊዜ እርዳታ በወቅቱ አለመቅረብ ለከፋ ችግር አጋልጧቸዋል በተባሉ የሰሜን ወሎ አንዳንድ አካባቢዎች እርዳታ ለማድረስ እንቅስቃሴ መጀመሩን የብሔራዊ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ድጋፉ በታቀደው ጊዜ እንዲደርስ በአገሪቱ የሚሰሩ አለም አቀፍ ለጋሽ አካላት  ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ስምምነት ላይ መደረሱን እና እስካሁን እርዳታ የጫኑ አምስት ተሽከርካሪዎች ወደ አካባቢዎቹ መንቀሳቀሳቸው ተገልጿል።


መሳይ ተክሉ


ኂሩት መለሰ
እሸቴ በቀለ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW