1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ዘመናዊ ማረሻ ተመረቀ

ሐሙስ፣ ሚያዝያ 10 2011

የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ሮዳ ኢንጅነሪንግ ከተባለው የግል ኩባንያ ጋር በመተባበረው የሰራው ይኽው በናፍጣ የሚሰራ ዘመናዊ ማረሻ  ሌሎች የእርሻ ሥራዎችንም ማከናወን የሚያስችሉ መሣሪያዎች ሊገጠሙለት እንደሚችሉ ተነግሯል።

Äthiopien Traktor
ምስል DW/Yohannes G.

ዘመናዊ ማረሻ

This browser does not support the audio element.

ትናንት ዱከም ውስጥ የተመረቀው ዘመናዊ ማረሻ ምርታማነትን ያሳድጋል ሲል የኢትዮጵያ የኢኖቬሽን እና የቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታወቀ። የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ሮዳ ኢንጅነሪንግ ከተባለው የግል ኩባናያ ጋር በመተባበረው የሰራው ይኽው በናፍጣ የሚሰራ ዘመናዊ ማረሻ  ሌሎች የእርሻ ሥራዎችንም ማከናወን የሚያስችሉ መሣሪያዎች ሊገጠሙለት እንደሚችሉ ተነግሯል። ወጪውም ከሁለት በሬ ዋጋ ያነሰ መሆኑንም ለዶቼቬለ DW ተናግረዋል። በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ የተገኘው ዘጋቢያችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ዝርዝሩን አዘጋጅቷል። 
ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር 
ኂሩት መለሰ
ማንተጋፍቶት ስለሺ
 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW