1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ዘረኝነት በኢጣሊያ

ሐሙስ፣ ነሐሴ 24 2010

የኢጣሊያን የሐገር አስተዳደር የሚንስትርነት ሥልጣን የያዙት የአክራሪዉ ተጣማሪ መንግሥት መሥራች ማቲዮ ሳልቫኒ ጥቃቱን ለማስቆም መፍትሔ ከመፈለግ ይልቅ ስደተኞ እና የዉጪ ተወላጆችን ተጠያቂ ማድረጋቸዉ ዘረኞች በመንግሥት ባለሥልጣናት ሳይቀር ለመደገፋቸዉ አብነት ሆኗል

Italien Anti-Rassismus-Demo eine Woche nach Schüssen auf Schwarze in Macerata
ምስል Getty Images/AFP/M. Bertorello

(Beri.Berlin) Rassismus in Italien - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

ኢጣሊያ ዉስጥ በስደተኞች እና በዉጪ ሐገር ተወላጆች ላይ የሚፈፀመዉ የዘረኝነት ግድያ፤ድብደባ እና ጥቃት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ ነዉ።ታዛቢዎች እንደሚሉት ሊጋ ኖርድ እና አምስት ኮከብ የተባሉት ቀኝ ፅንፈኛ የፖለቲካ ፓርቲዎች የመሠረቱት ተጣማሪ መንሥት በዉጪ ተወላጆች ላይ የሚያራምደዉ የጥላቻ መርሕ የዘረኞቹን ጥቃት እያበረታታ ነዉ።የኢጣሊያን የሐገር አስተዳደር የሚንስትርነት ሥልጣን የያዙት የአክራሪዉ ተጣማሪ መንግሥት መሥራች ማቲዮ ሳልቫኒ ጥቃቱን ለማስቆም መፍትሔ ከመፈለግ ይልቅ ስደተኞ እና የዉጪ ተወላጆችን ተጠያቂ ማድረጋቸዉ ዘረኞች በመንግሥት ባለሥልጣናት ሳይቀር ለመደገፋቸዉ አብነት ሆኗል።ሊዛ ቫይስ የዘገበችዉን የበርሊኑ ወኪላችን ይልማ ኃይለ ሚካኤል እንደሚከተለዉ አጠናቅሮታል።

ሊዛ ቫይስ

ይልማ ኃይለ ሚካኤል

ነጋሽ መሐመድ

አርያም ተክሌ

 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW