1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል
ፓኖራማአፍሪቃ

ዙምባብዌ ኮሌራን እየታገለች ነው

01:29

This browser does not support the video element.

ማክሰኞ፣ ኅዳር 11 2016

ያልተወገዱ የቆሻሻ ተራሮች የከርሰምድር ውሃ እየበከሉ መሆናቸውን ጤና ጥበቃ ባለሞያዎች ይናገራሉ። እንደሚሉት የሃራሬ ቦቴዎች ለጤና አደገኛ ናቸው።

በዚምባብዌ የኮሌራ በሽታ በሁለት ወር ውስጥ ከ150 በላይ ሰዎችን ህይወት ቀጥፏል። (ምንጭ: ዚምባቡዌ የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር)

አሮጌ የፍሳሽ ማስወገጃ ቱቦዎች ፈንድተዋልፍሳሽም ወደ ቤቶች እሄደ ነው።

ሉሲ ማታረ፤ የዝምባብዌ ነዋሪ


``እንስሳት ሆነናልን? የምንኖርበት መንገድ ፈጽሞ ከአቅማችን በላይ ነው ። ልጆቻችንን በቤት ውስጥ እንዲቀመጡ ማድረግ አለብን ። ውጭ መጫወት አይችሉም ። ውጭ ቢጫወቱ በኮሌራ ይለከፋሉ ብለን እንፈራለን ።``


ያልተወገዱ የቆሻሻ ተራሮች የከርሰምድር  ውሃ እየበከሉ መሆናቸውን ጤና ጥበቃ ባለሞያዎች ይናገራሉ። እንደሚሉት የሃራሬ ቦቴዎች ለጤና አደገኛ ናቸው።


ሚካኤል (ቨር ሐኪም)
``ውኃው ንጹህ አይደለም ።  ውኃው ከየትም ይሁን ከየት ሰዎች ውሃውን እንዲያክሙት እያበረታታናቸው ነው ። አሁን እያደረግን ያለው በተመረጡ ቦታዎችጉዳት ውሃን የሚያክሙ እንደ አj4ታፕስ ያሉ ኬሙካሎች እየተጠቀምን ነው ።``

 


መንግሥት የጎዳና ላይ ምግብ መሸጥን ማስቆም ይፈልጋል ። ይሁን እንጂ ብዙዎች በንግድ ሥራ በሚተዳደሩበት አገር ነዋሪዎች ይህን እንቅስቃሴ ይቃወማሉ።
 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW