1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ዙሪክ ዳይመንድ ሊግና ኢትዮጵያዉያን አትሌቶች

ዓርብ፣ ነሐሴ 29 2007

ትናንት ምሽት ዙሪክ ስዊዘርላንድ በተኪያሄደው የዳይመንድ ሊግ ዉድድር ኢትዮጵያዉያቱ አትሌቶች አልማዝ አያና እና ገንዘቤ ዲባባ ዳግም ሜዳ ላይ ተገናኝተዉ ተከታትለዉ ገብተዋል።

Eloyse Lesueur Leichtathletik Schweiz Zürich
ምስል Getty Images/F. Coffrini

[No title]

This browser does not support the audio element.

ኢትዮጵያዉያቱ አትሌቶች ቤጂንግ ውስጥ በተካሄደው የሴቶች የአምስት ሺህ ሜትር የሩጫ ውድድርም ከ1-3 ተከታትለው በበገቡበት ወቅት ከፍተኛ ፉክክር ማድረጋቸው ይታወሳል። አትሌት አልማዝ አያና እንደ ቤጂንጉ ውድድር በስዊዘርላንዱ የትናንትና ፉክክር ተወዳዳሪዎቿን በረዥም ርቀት በመቅደም ሩጫውን አጠናቃለች። ገንዘቤ ዲባባም ተከትላት ገብታለች። ሐይማኖት ጥሩነህ አጠር ያለ ዘገባ አጠናቅራለች።

ሐይማኖት ጥሩነህ
አዜብ ታደሰ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW