ዚምባብዌ እና የማዕቀቡ ረቂቅ ውሳኔ መክሸፍ5 ሐምሌ 2000ቅዳሜ፣ ሐምሌ 5 2000በዚምባብዌ ፕሬዚደንት ሮበርት ሙጋቤ እና በአስራ ሶስት ባለስልጣኖቻቸው ላይማገናኛዉን ኮፒ አድርግፕሬዚደንት ሮበርት ሙጋቤምስል APማስታወቂያጠንካራ ማዕቀብ ለማሳረፍ በዩኤስ አሜሪካ አዘጋጂነት ለተመድ የጸጥቃ ጥበቃ ምክር ቤት ቀርቦ የነበረው አዲሱ ረቂቅ ውሳኔ በሩስያና በቻይና ድምጽን በድምጽ በመሻር መብት ውድቅ ሆነ።