1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በአማራ ክልል የተራዘመው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ እና አንድምታው

ቅዳሜ፣ ጥር 25 2016

አማራ ክልል የተፈጠረውን የሰላም መደፍረስ ተከትሎ የተወካዮች ምክር ቤት ሐምሌ 28 ቀን 2015 ዓ ም ለስድስት ወራት የሚዘልቅ የአስቸኳ ጊዜ አዋጅ አፅድቋል፡፡ ምክር ቤቱ የጊዜውን መጠናቀቅ ተከትሎ ትናትን ባደረገው ልዩ ስብሰባ አዋጁ ለሌላ 4 ወራት እንዲራዘም ዉሳኔ አስተላልፏል፡፡

Äthiopien Volksrepräsentantenhaus
ምስል Solomon Muchie/DW

በአማራ ክልል የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መራዘሙን ለአብዛኞቹ አሳሳቢ ሆኗል

This browser does not support the audio element.

በአማራ ክልል የተፈጠረውን የሰላም መደፍረስ ተከትሎ የተወካዮች ምክር ቤት ሐምሌ 28 ቀን 2015 ዓ ም ለስድስት ወራት የሚዘልቅ የአስቸኳ ጊዜ አዋጅ አፅድቋል፡፡ ምክር ቤቱ የጊዜውን መጠናቀቅ ተከትሎ ትናትን ባደረገው ልዩ ስብሰባ አዋጁ ለሌላ 4 ወራት እንዲራዘም ዉሳኔ አስተላልፏል፡፡በአማራ ክልል የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ ድንጋጌው ተራዘመ የአዋጁን መራዘም በተመለከተ በአማራ ክልል የተለያዩ ከተሞች የሚገኙ አንዳንድ ነዋሪዎች  የአዋጁን መራዘም ሲኮንኑ ሌሎች ደግሞ በአዎንታዊ መልኩ ተመልክተውታል፡፡ አስተያየት ሰጪዎቹ ሌሎች አማራጮች መታየት እንደነበረባቸውም አመልክተዋል፡፡

ዓለምነው መኮንን

ታምራት ዲንሳ 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW