1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ዝምታ ሰባሪ አዳጊ ሴቶች

03:58

This browser does not support the video element.

ሰኞ፣ ነሐሴ 17 2013

በረከት ቱንጋሞና ብዙነሽ ላሌሞ ኑሯቸውን የሚገፉት በሀዋሳ ከተማ የቆሻሻ ማስወገጃ ስፍራዎች ላይ የተጣሉ ቁሳቁሶችን ሰብስበው በመሸጥ ነው ። ታዳጊዎቹ ትምህርት ቤት ገብተው የመማር ፍላጎት ቢኖራቸውም  የዕለት ምግባቸውን ጨምሮ  መሰረታዊ ፍላጎቶቻቸውን በማሟላት ስራ በመጠመዳቸው የተነሳ ይህን ማድረግ እንዳልቻሉ ይናገራሉ።

የዝምታ ሰባሪ አዳጊ ሴቶች ዘጋቢ ሊሻን ዳኜ በረከት እና ብዙነሽ ሙሉ ቀናቸውን ወደሚያሳልፉበት ቦታ ጎራ ብላ አነጋግራቸዋለች።
ዘገባ: ሊሻን ዳኜ
ካሜራ: ሸዋንግዛው ወጋየሁ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW