ትምህርትአፍሪቃ
ውይይት
ዓርብ፣ ግንቦት 12 2014![DW The 77 Programm | GOM Diskussion](https://static.dw.com/image/61837547_800.webp)
ማስታወቂያ
በክልል ደረጃ በሴቶች ዘርፍ ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡት ሲፈን ፊጣ፣ ሎቲ ያደታ እና ሃዊ ጣሰው ለቃለ ምልልሱ ቀርበዋል፡፡ ሲፋን በሂሳብ ትምህርት ከ100 100 በማስመዝገብ ብዙም የማይስተዋለውን ከባዱን ፈተና በማሳካት መነጋገሪያ ሆናለች፡፡ ከሲፈን ጋር በዝግጅቱ የቀረቡ ሁለቱ ተማሪዎችም በሴቶች ዘርፍ እንደ ኦሮሚያ ክልል ከፍተኛ ውጤት ለማስመዝገብ የበቁ ቀዳሚ ተማሪዎች በመሆን ሚያዚያ 29 ቀን 2014 ዓ.ም. የክልሉ ትምህርት ቢሮ ያዘጋጀውን የሜዳሊያ እና ገንዘብ ሽልማት ከክልሉ ፕሬዝዳንት አቶ ሽመልስ አብዲሳ ተቀብለዋል፡፡ ተማሪዎቹን ያወያየችው የዝምታ ሰባሪ አዳጊ ሴቶች ዝግጅት ዘጋቢ ሱመያ ሳሙኤል ናት ።
ሱመያ ሳሙኤል
ልደት አበበ