1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ዝምታ ሰባሪ አዳጊ ሴቶች: ስካውት ናርዶስ እና ጥበቧ

05:03

This browser does not support the video element.

ረቡዕ፣ የካቲት 30 2014

በሀዋሳ ከተማ ነዋሪ የሆኑት ታዳጊ ናርዶስ ታደለ እና ጥበቧ ወልዴ በከተማው የሚገኘውን ቡናማ ስካውት ማህበር በመቀላቀል ማህበራዊ ተሳትፎ እያደረጉ እንደሚገኙ ይናገራሉ፡፡

ቀደምሲል ሥለ በጎነት ፣ ሥለ አገር ፍቅር እና ሥለ ሠንደቅ ዓላማ ክብር ያላቸው እውቀት ዝቅተኛ አንደነበር የሚናገሩት ታዳጊዎቹ የስካውት ማህበሩን ከተቀላቀሉ በኋላ ግን የተሻለ ግንዛቤ አግኝተናል ይላሉ፡፡ የስካውት እንቅስቃሴ ለመጀመሪያ ጊዜ  እጎአ በ 1907 በታላቋ ብሪታንያ የተጀመረ ሲሆን ከዚያን ጊዜ አንስቶ በዓለም አቀፍ ደረጃ ከ300 ሚሊዮን በላይ ህፃናት እና ወጣቶች የዚህ እንቅስቃሴ አካል ለመሆን ችለዋል። 

ዘገባ ፡- ሊሻን ዳኜ
ቪዲዮ ፡- ሸዋንግዛው ወጋየሁ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW